ሙስናን መታገል በተግባር”
ዓለም አቀፍ የጸረ ሙስና ቀንን በማስመልከት የጸረ ሙስና ዘመቻ ንቅናቄ ተጀመረ። ኅዳር 15/2015 ዓ.ም (አቃቂ ቃሊቲ) በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አስተዳደር “ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ19ኛ ጊዜ…
በ”ለነገዋ” የሴቶች የተሀድሶ እና የክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል ለሚገኙ ሰልጣኝ ሴቶች ሲሰጥ የቆየውን መሰረታዊ የኮምፒውተር ስልጠና ተጠናቀቀ።
በ”ለነገዋ” የሴቶች የተሀድሶ እና የክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል ለሚገኙ ሰልጣኝ ሴቶች ሲሰጥ የቆየውን መሰረታዊ የኮምፒውተር ስልጠና ተጠናቀቀ። ======================== ግንቦት 23/2016 ዓ.ም (አቃቂ ቃሊቲ) የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ልማት…
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት ጽ/ቤት በቴክኖሎጂ መገልገያ መሳሪያዎች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ።
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት ጽ/ቤት በቴክኖሎጂ መገልገያ መሳሪያዎች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ። ======================== ሚያዝያ 08/2016 ዓ.ም (አቃቂ ቃሊቲ) የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት ጽ/ቤት በክ/ከተማው ውስጥ ለሚገኙ ሴት የፅዳትና…
1445ኛውን የኢድ-አል ፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ማዕድ የማጋራት መርሀ-ግብር ተካሄደ።
1445ኛውን የኢድ-አል ፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ማዕድ የማጋራት መርሀ-ግብር ተካሄደ። ========================= መጋቢት 26/2016 ዓ.ም (አቃቂ ቃሊቲ) የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባባሪያ ፅ/ቤት 1445ኛውን የኢድ አል ፈጥር…
የተዋበች ክ/ከተማ ካልፈጠርን የተዋበች አዲስ አበባን መፍጠር አንችልም!
የተዋበች ክ/ከተማ ካልፈጠርን የተዋበች አዲስ አበባን መፍጠር አንችልም!” – አቶ አለማየሁ ሚጀና “ዛሬ ለተሰጠኝ አደራ እኔም በታማኝነት፣ በቅንነት ባለዉ ሕግና አሠራር በገባሁት ቃል መሠረት ቃሌን ጠብቄ የሕዝቡን አደራ በማክበር ሥራዬን…
#እንኳን ደስ አላችሁ!!
#እንኳን ደስ አላችሁ!! እኛ ኢትዮጵያዊያን ከተባበርንና ለጋራ ዓላማ ከተደመርን እንደምንችል በዛሬው የትውልድ አሻራ መርሃ ግብር በተግባር አሳይተናል። ሀገራችን ኢትዮጵያ የራሳችንን ሪከርድ በራሳችን እንስበር በሚል መርህ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዬን ችግኞችን…
#እንኳን ደስ አላችሁ አለን!!
#እንኳን ደስ አላችሁ አለን!! ================== ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም(አቃቂ ቃሊቲ) አረንጓዴ አሻራ የዘር፣ የሀይማኖት ፣ የብሔር ወይም የጾታ ጉዳይ ሳይሆን የሁላችንም የጋራ ቤታችንን ኢትዮጵያ ለእኛ እና ለነገው አዲሱ ትውልድ ምቹ አድርገን…
“ነገን ዛሬ እንትከል!”
“ነገን ዛሬ እንትከል!” ============= በአንድ ጀምበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሐግብር በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ
አረንጓዴ ዐሻራ
“በያዝነው የአምስተኛው ዓመት የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ላይ ዘንድሮ በጋራ ለምንተክለው 6.5 ቢልዮን ችግኝ ዝግጅት በመካሄድ ላይ ነው። የፍራፍሬ ዛፎችን በብዛት እንተክላለን።” ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር)
ለአንድ ሀገር ዘላቂ ሰላምና እድገት የኪነ-ጥበብ ሚና የላቀ መሆኑን ተገለፀ።
“የሀገር ህልውና ካስማ ፤በኪነ -ጥበባችን አርማ” ልዩ የኪነ-ጥበብ ምሽት በአቃቂ ቃሊቲ ======================== ግንቦት 10/2015 ዓ.ም (አቃቂ ቃሊቲ) “የሀገር ህልውና ካስማ ፤ በኪነ-ጥበባችን አርማ” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ ባህል፣…